ኢፒኦ ሳምንታዊ: ከጥር 13-19, 2015
ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሚያ ልዩ ዞኖች አዋሳኝ ድንበሮች ለቀናት የዘለቀ ግጭት የተቀሰቀሰ ሲሆን ብዙ ሰዎች መሞታቸውም ተዘግቧል።
ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ እና ኦሮሚያ ልዩ ዞኖች አዋሳኝ ድንበሮች ለቀናት የዘለቀ ግጭት የተቀሰቀሰ ሲሆን ብዙ ሰዎች መሞታቸውም ተዘግቧል።
Violence erupted at the border of North Shewa and Oromia special zones in Amhara region last week, resulting in days of violence and dozens of…
ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ ክልል በመንግስት ኃይሎች እና በኦነግ-ሸኔ መካከል የሚደረጉ ውጊያዎች የቀጠሉ ሲሆን የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል ቁልፍ ከተሞች ለቀው ወጥተዋል።
Last week, armed clashes between government forces and the OLF-Shane continued in Oromia region while Eritrean forces withdrew from key towns in Tigray region.
የትግራይ የሰላም ስምምነት ፈራሚዎች የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በርካታ እርምጃዎችን ሲወስዱ በሌላ በኩል በኦሮሚያ ክልል ፖለቲካዊ ግጭት ቀጥሏል።
The signatories to the Tigray peace agreement took several measures to implement the peace deal, while political violence continued unabated in Oromia region.
Read in English በዚህ ዘገባ ውስጥ የተካተቱ ከሕዳር 22 እስከ ታህሳስ 22, 2015 በጨረፍታ አበይት ክንውኖች ከሕዳር 22 እስከ ታህሳስ 22, 2015 የተከሰቱ ቁልፍ ኩነቶች…
በአማርኛ ያንብቡ IN THIS REPORT December at a Glance Vital Trends Key Events in December Monthly Focus: Conflict Expands in Oromia Region December at a…
ኦሮሚያ በሀገሪቱ ካሉ ክልሎች እጅግ በጣም ያልተረጋጋ ክልል ሆኖ የቀጠለ ሲሆን በትግራይ ክልል ደግሞ ሰብአዊ እርዳታ እና መሰረታዊ አገልግሎቶች መሻሻል አሳይተዋል።