በሰላማዊ ሰዎች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ማለት የታጠቀ ቡድን ሆን ብሎ ባልታጠቁ፣ ግጭት ውስጥ ተሳታፊ ባልሆኑ ሰላማዊ ሰዎች ወይም ከስራ ውጭ በሆኑ ወታደሮች/ፖሊስ ላይ ሚፈጽም ጥቃት ማለት ነው።